በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የከተማ ቦታን በሊዝ ለማስተላለፍ በአዋጅ ቁጥር 721/2004 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት የመሬት ሊዝ ጨረታ ሰነድ ለመግዛት የሚያስችል ፖርታል

ተመዝገብ ግባ

ለመሬት ሊዝ ሽያጭ የቀረቡ ቦታዎች የሚገኙበት ክፍለ ከተሞች


ንፋስ ስልክ ላፍቶ

56 ቦታዎች

አቃቂ ቃሊቲ

46 ቦታዎች

ጉለሌ

21 ቦታዎች

ለሚ ኩራ

14 ቦታዎች

ኮልፌ ቀራኒዮ

6 ቦታዎች

አራዳ

3 ቦታዎች

የካ

1 ቦታዎች

አዲስ ከተማ

1 ቦታዎች

ሰነድ ለመግዛን መከተል ያለብን ቅድመ - ተከተሎች


  1. 1

    ለመመዝገብ

    ይመዝገቡ የሚለውን በመጫን የተጠየቁ ዝርዝር መረጃዎችን በትክክል ያስገቡ

    የሚስጥር ቁጥር በጥንቃቄ ይያዙ (ወደ ሲሰተሙ ለመግባት አስፈላጊ ስለሆነ)

  2. 2

    ሰነድ ለመግባት

    ይግቡ የሚለውን በመጫን እሜይል እና የይለፍ ቃልን በማስገባት ግባ ሚለውን ይጫኑ

  3. 3

    የጨረታ ሰነድ ግዥ ለመፈፀም

    ሰነድ ግዥ ለመፈፀም መጀመሪያ ምዝገባ ማድረጎን ያረጋግጡ

    ስልክ ቁጥርና የሚስጥር ቁጥርዎን በመጠቀም ይግቡ

    የጨረታ ሰነዱን በመምረጥ ወደ ክፍያ ይሂዱ

    ክፍያ እንዲፈፅሙ ይጠየቃሉ፣ ክፍያውን በቴሌ ብር ይፈጽሙ

  1. 4

    ክፍያው በቴሌ ብር ከፈጸሙ በኋላ የመሬት ሊዝ ሰነዱን ክፍያ ከፈጸሙ በኋላ ከሚመጣላቸዉ ገጽ ማውረድ ወይም 'የተጫራች ገጽ' ወይም 'ወደ ተጫራች ገጽ' የሚለዉን በመጫን በማንኛዉም ጊዘ ሰነዱን ያገኛሉ